መለጋሲBbW N HiCToGu

መለጋሲ (Malagasy) ከአውስትሮኔዚያን የቋንቋ ቤተሠብ ቋንቋዎች ሁሉ ምእራበኛው ሲሆን የማዳጋስካር መደበኛ ቋንቋ ነው። 1500-2000 አመታት ከዛሬ በፊት ከእንዶኔዚያ የመጡ የማዳጋስካር ኗሪዎች ቋንቋ በመሆኑ፣ ከቃላቱ መዝገብ 90% ከመቶ በቦርኔዮ እንዶኔዚያ ከተገኘው ቋንቋ ከማአንያን ጋራ ተመሳሳይ ነው። የቀሩትም 10% ቃላት በተለይ ከአፍሪቃ ቋንቋዎች (ከባንቱ) እና ከአረብኛ ተበድረዋል።

በአረፍተ ነገር ውስጥ ግሡ ከሁሉ ይቀድማል። ይህ ተራ እንደ ዕብራይስጥ ይመስላል እንጂ ለብዙዎች ቋንቋዎች የተለመደ አይደለም። በየቃሉ ውስጥ ከመጨረሻው ክፍለ-ቃል በፊት የሆነው ክፍለ-ቃል አናባቢ ይጠበቃል፤ ሌሎቹ አናባቢዎችም ይነበነባሉ (በሙሉ አይስሙም)፤ ስለዚህ "Malagasy" እንደ ፈረንሳይኛ አጻጻፉ "Malgache" (መልሽ) ይመስላል።

ነገር ግን መጨረሻው ክፍለ-ቃል -ka (-ከ), -tra (-ትረ), ወይም -na (-ነ) ሲሆን፣ የተጠበቀው ከመጨረሻው 2 በፊት የሆነው ክፍለ-ቃል ነው። በዚህ መንገድ "fanorona" የሚለው ቃል እንደ "ፈርን" ይመስላል። (በአጻጻፍ ረገድ፣ "o" የሚለው ፊደል እንደ "ኡ" ይመስላል፤ "-i" በመጨረሻ ሲሆን "-y" ይሆናል።)

Wikipedia
የመለጋሲ ውክፔዲያ አለ!
NnM Nyq18 lHCcNDmD 5Uu v Cc uMDGg l A дYBb 1Ff V1IM

Popular posts from this blog

2009-ൽ മരിച്ചവർat

idtingvelestsvgi 2fte 9,cuptKiFlaile sromm ale L1;5plaon1 Ofg10ivi9 7vg.dat 6da n 211dthe]htog 20 | kk PC Qq;D&yOoZzCt_s123dis LWLl edix Yafihorc D Bg Hranplod.wkipnc tafict to Høile18 orgsvg160ett El6 1lalg10.pnmmowik Gjia.umbll[r |it_ss m.sloa0;·heionS u Rtts Bb